top of page
Search

ሰበር ዜና

ዛሬ መስከረም 29 ቀን 2018ዓ.ም በአፄ አምደ ጽዮን ኮር በጀግናው ራንቦ ክፍለጦር በሸዋ ሮቢት ከተማ የ103ኛ አየር ወለድ ክፍለጦን መደምሰሱ በማስረጃ ተደግፎ ቀረበ።

=============

ኢትዮ ሰገነት ሚድያ

መስከረም 29 ቀን 2018

አገዛዙ አብዝቶ የሚተማመንበት ይህ የአየር ወለድ ክፍለጦር ሙሉ በሙሉ መደምሰሱን ተከትሎ አካባቢው በድሮን አሰሳ እንደተወጠረ የግምባር የመረጃ ምንጮቻችን አያይዘው ገልጸዋል።


በየወጠናው ተጠናክሮ በቀጠለው ውጊያ ዙሪያ መረጃዎቻችንን አጠናክረን እንመለሳለን።


   ክብርና ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት‼️


       ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ

መስከረም 29 ቀን 2018


 
 
 

Comments


bottom of page