top of page
Search

ሰበር ዜና

መስከረም 26 ቀን 2025

ኢትዮ ሰገነት ሚድያ


የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የልጅ እያሱ ኮር የአንሻ ሠይድ ክፍለ ጦር ጋሸና ላይ የማይነጥፍ ታሪክን ሰርተዋል።


የዚህን ዜና ዘርዝር ጉዳዮች የምንመለስበት ይሆናል!!!


ዝምታንና ጀግንነትን አዋህደው እንደ አቦ ሸማኔ የሚወረወሩት አንሻ ሠይድ ክፍለ ጦሮች የከረረ ቡጢያቸውን ከፋሽስቱ ስርአት ላይ በጋሸና ምድር ያሳረፉ ሲሆን የክርናቸውን ሚዛን ያልቻለው የስርዓቱ ቅጥረኛና ተከፋይ ወታደር ምርኮኛና ሙት ሆኗል።


ወሎ ቤተ አምሓራ በርካታ ቀጠናዎችን በአንድነትና በትብብር የጥላት መተፈሻ አፍጫ በማሳጣት የረገጡት ሲሆን ለሌሎች አካባቢዎችም ይበጅ የሚያስብል ተምሳሌታዊ የድል በር ሆኖ የተመዘገበ ነው።


ዘገባው የኢትዮ ሰገነት ነው !

ree

 
 
 

Comments


bottom of page