top of page




ሰበር ዜና !
#Breaking እስራኤል ለሶማሌ ላንድ እውቅና በመስጠት በዓለም የመጀመርያዋ ሀገር ሆነች ! ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 17/2018 እስራኤል እና ሶማሌላንድ አንዳቸው ለሌላኛቸው እውቅና ለመስጠት ተስማሙ። የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጌዲዮን ሳር፣ የእስራኤሉ ፕሬዝዳንት ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና የሶማሌላንድ ፕሬዝዳንት አብዱራህማን አብዱላሂ ሁለቱ አገሮች አንዳቸው ላንዳቸው እውቅና እንዲሠጡ እና ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲጀምሩ ዛሬ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታውቀዋል። በዚህ መሠረት እስራኤል ለሶማሌላንድ እውቅና በመስጠት በዓለም የመጀመሪያዋ አገር ኾናለች። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 17/2018


ዝርዝር መረጃውን ያንብቡ ለሌሎችም ያጋሩ ።
----- ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 8/2018 ዓ/ም በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ም/ችሎት የታህሳስ 8/2018 የችሎት ውሎ መረጃ ! አማራነትን እንደ ወንጀል በቆጠረው የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በተለያዩ መዝገቦች በሽብር ወንጀል የተከሰሱ የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞች ፍ/ቤት ቀርበዋል። (1) ~ በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው ፦ በሕመም ምክንያት እየተገኘ ካልሆነው ከአማረ መለሰ በስተቀር የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌውን ጨምሮ 15 ተከሳሾች በችሎት ተገኝተዋል። መዝገቡ የተቀጠረው ከመጋረጃ ጀርባ ይመስክር የተባለውን "ይታያል በሩቁ" የተባለውን ምስክር ለመስማት ነው። ይህ ምስክር በግልጽ ችሎት ቀርቦ ሊመሰክር ይገባል በሚል የተከሳሾች ጠበቆች ጉዳዩን እስከ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት እና ሰበር ሰሚ ችሎት ቢወስዱትም ይግባኙ ውድ


ዐበይት ዜና !
--------- በመርሀቤቴ ቀጠና የአፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር ከአገዛዙ ሀይል ጋር ታላቅ ተጋድሎ ሲያደርግ፤ ንጉስ ታዬ የተባለ የብልፅግናው ሚላሻ አጎቱን ጨምሮ 3 የአንድ ቤተሰብ አባላትን በጭካኔ መግደሉ ተሰማ። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 8/2018 ዓ/ም የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር 3ኛ ቀስተ ንህብ ሻለቃ በመርሀቤቴ ሚዳና ሬማ ወረዳ በይጎቪያ ጎባቢት ቀበሌ ልዩ ቦታው በበርና ቦዴ ተራሮች ላይ ከብልፅግናው የ101ኛ አየር ወለድ ክፍለጦር ጋር የተቀናጀ ውጊያ እያደረጉ መሆኑን የክፍለጦሩ ም/የህ/ግ/ክፍል ኃላፊ ፋኖ ዲ/ን ያሬድ ታመነ መረጃውን ከግንባር አድርሷል። እስካሁን በተካሔደው ውጊያ ከ11 በላይ የሞርተር


ሰበር ዜና !
#Breaking እስራኤል ለሶማሌ ላንድ እውቅና በመስጠት በዓለም የመጀመርያዋ ሀገር ሆነች ! ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 17/2018 እስራኤል እና ሶማሌላንድ አንዳቸው ለሌላኛቸው እውቅና ለመስጠት ተስማሙ። የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጌዲዮን ሳር፣ የእስራኤሉ ፕሬዝዳንት ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና የሶማሌላንድ ፕሬዝዳንት አብዱራህማን አብዱላሂ ሁለቱ አገሮች አንዳቸው ላንዳቸው እውቅና እንዲሠጡ እና ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲጀምሩ ዛሬ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታውቀዋል። በዚህ መሠረት እስራኤል ለሶማሌላንድ እውቅና በመስጠት በዓለም የመጀመሪያዋ አገር ኾናለች። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 17/2018


ዝርዝር መረጃውን ያንብቡ ለሌሎችም ያጋሩ ።
----- ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 8/2018 ዓ/ም በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ም/ችሎት የታህሳስ 8/2018 የችሎት ውሎ መረጃ ! አማራነትን እንደ ወንጀል በቆጠረው የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በተለያዩ መዝገቦች በሽብር ወንጀል የተከሰሱ የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞች ፍ/ቤት ቀርበዋል። (1) ~ በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው ፦ በሕመም ምክንያት እየተገኘ ካልሆነው ከአማረ መለሰ በስተቀር የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌውን ጨምሮ 15 ተከሳሾች በችሎት ተገኝተዋል። መዝገቡ የተቀጠረው ከመጋረጃ ጀርባ ይመስክር የተባለውን "ይታያል በሩቁ" የተባለውን ምስክር ለመስማት ነው። ይህ ምስክር በግልጽ ችሎት ቀርቦ ሊመሰክር ይገባል በሚል የተከሳሾች ጠበቆች ጉዳዩን እስከ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት እና ሰበር ሰሚ ችሎት ቢወስዱትም ይግባኙ ውድ


ዐበይት ዜና !
--------- በመርሀቤቴ ቀጠና የአፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር ከአገዛዙ ሀይል ጋር ታላቅ ተጋድሎ ሲያደርግ፤ ንጉስ ታዬ የተባለ የብልፅግናው ሚላሻ አጎቱን ጨምሮ 3 የአንድ ቤተሰብ አባላትን በጭካኔ መግደሉ ተሰማ። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 8/2018 ዓ/ም የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር 3ኛ ቀስተ ንህብ ሻለቃ በመርሀቤቴ ሚዳና ሬማ ወረዳ በይጎቪያ ጎባቢት ቀበሌ ልዩ ቦታው በበርና ቦዴ ተራሮች ላይ ከብልፅግናው የ101ኛ አየር ወለድ ክፍለጦር ጋር የተቀናጀ ውጊያ እያደረጉ መሆኑን የክፍለጦሩ ም/የህ/ግ/ክፍል ኃላፊ ፋኖ ዲ/ን ያሬድ ታመነ መረጃውን ከግንባር አድርሷል። እስካሁን በተካሔደው ውጊያ ከ11 በላይ የሞርተር
bottom of page