top of page




ዝርዝር መረጃውን ያንብቡ ለሌሎችም ያጋሩ ።
----- ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 8/2018 ዓ/ም በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ም/ችሎት የታህሳስ 8/2018 የችሎት ውሎ መረጃ ! አማራነትን እንደ ወንጀል በቆጠረው የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በተለያዩ መዝገቦች በሽብር ወንጀል የተከሰሱ የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞች ፍ/ቤት ቀርበዋል። (1) ~ በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው ፦ በሕመም ምክንያት እየተገኘ ካልሆነው ከአማረ መለሰ በስተቀር የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌውን ጨምሮ 15 ተከሳሾች በችሎት ተገኝተዋል። መዝገቡ የተቀጠረው ከመጋረጃ ጀርባ ይመስክር የተባለውን "ይታያል በሩቁ" የተባለውን ምስክር ለመስማት ነው። ይህ ምስክር በግልጽ ችሎት ቀርቦ ሊመሰክር ይገባል በሚል የተከሳሾች ጠበቆች ጉዳዩን እስከ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት እና ሰበር ሰሚ ችሎት ቢወስዱትም ይግባኙ ውድ


ዐበይት ዜና !
--------- በመርሀቤቴ ቀጠና የአፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር ከአገዛዙ ሀይል ጋር ታላቅ ተጋድሎ ሲያደርግ፤ ንጉስ ታዬ የተባለ የብልፅግናው ሚላሻ አጎቱን ጨምሮ 3 የአንድ ቤተሰብ አባላትን በጭካኔ መግደሉ ተሰማ። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 8/2018 ዓ/ም የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር 3ኛ ቀስተ ንህብ ሻለቃ በመርሀቤቴ ሚዳና ሬማ ወረዳ በይጎቪያ ጎባቢት ቀበሌ ልዩ ቦታው በበርና ቦዴ ተራሮች ላይ ከብልፅግናው የ101ኛ አየር ወለድ ክፍለጦር ጋር የተቀናጀ ውጊያ እያደረጉ መሆኑን የክፍለጦሩ ም/የህ/ግ/ክፍል ኃላፊ ፋኖ ዲ/ን ያሬድ ታመነ መረጃውን ከግንባር አድርሷል። እስካሁን በተካሔደው ውጊያ ከ11 በላይ የሞርተር


ታሪክን የኋሊት
-- ኢ ሮ ብ -- ኢሮብ በሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ምስራቃዊ ዞባ የሚገኝና ከኤርትራ ጋር የሚዋሰን ብሄረሰብ የሚጠራበት ስም ነዉ፡፡ በጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ ሲገለጽ፤ የኢሮብ ህዝብ በሰሜን ምስራቅ በኩል ከሳሆ ብሄረሰብ፤ በሰሜን ምዕራብና በምዕራብ ከትግራይ ብሄረሰብ እንዲሁም በደቡብና በምስራቅ በኩል ደግሞ ከአፋር ብሄረሰብ ይዋሰናል። ኢሮብ፣ በቀድሞው ዘመን የትግራይ ክፍለ ሀገር፣ አጋመ አውራጃ ውስጥ የምትገኝ ወረዳ ናት (በአሁኑ የአስተዳደር አወቃቀር በትግራይ ክልል፣ ምስራቃዊ ዞን ውስጥ ነው የምትገኘው)፡፡ በዚህች ወረዳ ከትግርኛ ተናጋሪው ብሄረ-ትግራይ በተጨማሪ ኢሮብ የሚባለው ብሄረሰብ ይኖራል፡፡ ይህ ህዝብ በውስጡ ሶስት ዐይነት ማህበረሰቦች አሉት፡፡ አንደኛው ደመክኒቶ ይባላል፡፡ የዚህ ማህበረሰብ አባላት የካቶሊክ ክርስቲያኖች ናቸው


ዝርዝር መረጃውን ያንብቡ ለሌሎችም ያጋሩ ።
----- ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 8/2018 ዓ/ም በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ም/ችሎት የታህሳስ 8/2018 የችሎት ውሎ መረጃ ! አማራነትን እንደ ወንጀል በቆጠረው የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በተለያዩ መዝገቦች በሽብር ወንጀል የተከሰሱ የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞች ፍ/ቤት ቀርበዋል። (1) ~ በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው ፦ በሕመም ምክንያት እየተገኘ ካልሆነው ከአማረ መለሰ በስተቀር የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌውን ጨምሮ 15 ተከሳሾች በችሎት ተገኝተዋል። መዝገቡ የተቀጠረው ከመጋረጃ ጀርባ ይመስክር የተባለውን "ይታያል በሩቁ" የተባለውን ምስክር ለመስማት ነው። ይህ ምስክር በግልጽ ችሎት ቀርቦ ሊመሰክር ይገባል በሚል የተከሳሾች ጠበቆች ጉዳዩን እስከ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት እና ሰበር ሰሚ ችሎት ቢወስዱትም ይግባኙ ውድ


ዐበይት ዜና !
--------- በመርሀቤቴ ቀጠና የአፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር ከአገዛዙ ሀይል ጋር ታላቅ ተጋድሎ ሲያደርግ፤ ንጉስ ታዬ የተባለ የብልፅግናው ሚላሻ አጎቱን ጨምሮ 3 የአንድ ቤተሰብ አባላትን በጭካኔ መግደሉ ተሰማ። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ታህሳስ 8/2018 ዓ/ም የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር 3ኛ ቀስተ ንህብ ሻለቃ በመርሀቤቴ ሚዳና ሬማ ወረዳ በይጎቪያ ጎባቢት ቀበሌ ልዩ ቦታው በበርና ቦዴ ተራሮች ላይ ከብልፅግናው የ101ኛ አየር ወለድ ክፍለጦር ጋር የተቀናጀ ውጊያ እያደረጉ መሆኑን የክፍለጦሩ ም/የህ/ግ/ክፍል ኃላፊ ፋኖ ዲ/ን ያሬድ ታመነ መረጃውን ከግንባር አድርሷል። እስካሁን በተካሔደው ውጊያ ከ11 በላይ የሞርተር


ታሪክን የኋሊት
-- ኢ ሮ ብ -- ኢሮብ በሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ምስራቃዊ ዞባ የሚገኝና ከኤርትራ ጋር የሚዋሰን ብሄረሰብ የሚጠራበት ስም ነዉ፡፡ በጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ ሲገለጽ፤ የኢሮብ ህዝብ በሰሜን ምስራቅ በኩል ከሳሆ ብሄረሰብ፤ በሰሜን ምዕራብና በምዕራብ ከትግራይ ብሄረሰብ እንዲሁም በደቡብና በምስራቅ በኩል ደግሞ ከአፋር ብሄረሰብ ይዋሰናል። ኢሮብ፣ በቀድሞው ዘመን የትግራይ ክፍለ ሀገር፣ አጋመ አውራጃ ውስጥ የምትገኝ ወረዳ ናት (በአሁኑ የአስተዳደር አወቃቀር በትግራይ ክልል፣ ምስራቃዊ ዞን ውስጥ ነው የምትገኘው)፡፡ በዚህች ወረዳ ከትግርኛ ተናጋሪው ብሄረ-ትግራይ በተጨማሪ ኢሮብ የሚባለው ብሄረሰብ ይኖራል፡፡ ይህ ህዝብ በውስጡ ሶስት ዐይነት ማህበረሰቦች አሉት፡፡ አንደኛው ደመክኒቶ ይባላል፡፡ የዚህ ማህበረሰብ አባላት የካቶሊክ ክርስቲያኖች ናቸው
bottom of page