አሳዛኝ መረጃ ethiosegenetmediaJan 281 min read-----------ከሊቢያ የተነሳች ጀልባ በሜዲትራኒያን ባህር አደጋ ገጥሟት 50 ስደተኞች አልቀዋል። 1 ሰው ብቻ በህይወት ተርፏል። እጅግ መራር የሆነው የስደት ግጽታ ይህንን አይነት መራር ዜና እያሰማን ቀጥሏል። ለሞቱት ነፍስ ይማር ! ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ
ሰበር ዜና !ሰበር ዜና ! --- ከወሎ ቤተአምሓራ የምኒሊክ ጥቃትን መቋቋም አቅቶት የቦታ ለውጥ በማድረግ ሸዋ መርሀቤቴ የገባው የ105ኛ አየር ወለድ ክፍለ በአፋብን ሸዋጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ ዳዊት ክፍለጣር ክፉኛ ተምርትቶ መበተኑ ተሰማ❗️ ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ጥር 18 ቀን 2018ዓ.ም የአማራ ፋኖ
Comments