ሰበር ዜና
- ethiosegenetmedia

- Nov 10, 2025
- 1 min read

በአርሲ ዞን ኦርቶዶክሳዊያን ዳግም በግፍ ተገደሉ !
ህዳር 1 ቀን 2018 ዓ/ም
በዛሬው ዕለት ኅዳር 1 ቀን 2018 ዓ /ም በምስራቅ አርሲ አስኮ ወረዳ ጠላታ ጩፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ የሚኖሩ ሦስት ኦርቶዶክሳዊያን ተገድለዋል።
1 ኛ ኢዮብ እጅጉ :- ዲያቆን
2ኛ ጥላሁን ቦጋለ :- ሰንበት ተማሪ
3ኛ ጻድቃኔ ሰራዊት :- የ10 ዓመት ታዳጊ ህፃን
ነፍስ ይማር!
ምዕመናን እረኞቻችን ወዴት አሉ ሲሉ በምሬት እና በእንባ መጠየቃቸውን መረጃውን ከስፍራው አድርሰውናል።
ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ
ህዳር 1 ቀን 2018 ዓ/ም




Comments