ሰበር ዜና !
- ethiosegenetmedia

- Dec 26, 2025
- 1 min read

እስራኤል ለሶማሌ ላንድ እውቅና በመስጠት በዓለም የመጀመርያዋ ሀገር ሆነች !
ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ
ታህሳስ 17/2018
እስራኤል እና ሶማሌላንድ አንዳቸው ለሌላኛቸው እውቅና ለመስጠት ተስማሙ። የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጌዲዮን ሳር፣ የእስራኤሉ ፕሬዝዳንት ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና የሶማሌላንድ ፕሬዝዳንት አብዱራህማን አብዱላሂ ሁለቱ አገሮች አንዳቸው ላንዳቸው እውቅና እንዲሠጡ እና ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲጀምሩ ዛሬ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታውቀዋል። በዚህ መሠረት እስራኤል ለሶማሌላንድ እውቅና በመስጠት በዓለም የመጀመሪያዋ አገር ኾናለች።
ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ
ታህሳስ 17/2018





Comments