top of page



ታሪክን የኋሊት !
ታሪክን የኋሊት ! -------------- ደጃዝማች በላይ ዘለቀ እና ራስ አበበ አረጋይ (ከግራ ወደ ቀኝ) ---- #ደጃዝማች_በላይ_ዘለቀ (ከ፲፱፻፬-፲፱፻፴፯(1904-1937)ዓ/ም)፡- በ፲፱፻፬(1904)ዓ/ም በቢቸና፣ ጎጃም ውስጥ ተወለደ። አባቱ ዘለቀ ላቀው በጎጃም የለምጨን ተወላጅ ሲሆኑ እናቱ ወይዘሮ ጣይቱ አስና በአማራ ክልል ወሎ የአማራ ሳይንት ተወላጅ ነበሩ። ከ፲፱፻፳፰(1928)ዓ/ም ጀምሮ ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረበት ወቅት በጎጃም የአርበኞችን ንቅናቄ በፋሽስት ጣልያኖች ላይ የመራ የኢትዮጵያ ጦር አዛዥ ነበር። በላይ ጣሊያኖች ኢትዮጵያን እንደወረሩ ሲያውቅ ለመዋጋት ወሰነ። በጥቂት ቀናት ውስጥ ከደብረ ማርቆስ ወደ ቢቸና የሚሄድ የጣሊያን ጦር ኮንቮይ አግኝቶ አብዛኞቹን አድፍጦ ገደለ እና መሳሪያቸውን ወሰደ። በጎጃም፣ ወሎ እና ሸዋ ከጣሊያኖች

ethiosegenetmedia
Dec 6, 20254 min read
bottom of page