አሳዛኝ መረጃ ethiosegenetmediaJan 281 min read-----------ከሊቢያ የተነሳች ጀልባ በሜዲትራኒያን ባህር አደጋ ገጥሟት 50 ስደተኞች አልቀዋል። 1 ሰው ብቻ በህይወት ተርፏል። እጅግ መራር የሆነው የስደት ግጽታ ይህንን አይነት መራር ዜና እያሰማን ቀጥሏል። ለሞቱት ነፍስ ይማር ! ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ
ሰበር ዜና !ሰበር ዜና ! ======= ደቡብ ጎንደር ዞን ሙሉ በሚባል ደረጃ በፋኖ እጅ ገብቷል ። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ የካቲት ፩-፫ ፤ ፳፻፲፰ ዓ.ም ባለፉት ሶስት ቀናት በጎንደር እና ደቡብ ጎንደር ግንባሮች የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ስር የሚገኙ ክፍለ ጦሮች ከአጋር ኃይሎች ጋር በመቀናጀት የአገዛዙን ሰራዊ
Comments